በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥናት ውጤት የኢዜማ ምላሽ


ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥናት ውጤት የኢዜማ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ/ኢዜማ/ በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀረበው የህገወጥ የመሬት ወረራ እና ያለ አግባብ የተያዙ ቤቶችን የሚያሳይ የጥናት ውጤት ኢዜማ ከዚህ ቀደም ያካሄደውን ጥናት ያረጋገጠ ነው ሲል ገልጿል።

XS
SM
MD
LG