በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በላሊበላ ከተማ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ


ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ ከተማ
ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ ከተማ

በአማራ ክልል በግጭት ውስጥ ያሉ ታጣቂዎች ወደ ሰላም እንዲመጡ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላ ከተማ ተካሂደ፡፡

ሰልፈኞቹ በአካባቢው ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የቱሪዝም እንቅስቃሴው ተስተጓጉሏል፤ የከፋ ድህነት እየተስተዋለ ነው ብለዋል፡፡

በላሊበላ ከተማ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

ሰልፉ በመንግሥት ትእዛዝና አስገዳጅነት እንጅ በሕዝብ ፍላጎት የተዘጋጀ አይደለም ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ የተናገሩም አሉ፡፡

የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ሰልፉን ከአጎራባች ወረዳዎች ጋራ በመተባበር ማዘጋጀቱን አስታውሶ በፈቃደኘነት እንጅ በአስገዳጅ ትእዛዝ የተሳተፈ የለም ሲሉ ትችቱን አስተባብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG