No media source currently available
ሎስ አንጀለስ ከተማ በተካሄደው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ባየልኝ ተሻገር አንደኛ በመውጣት ውድድሩን ሲያጠናቅቅ፤ በሴቶች አትሌት አልማዝ ነገደ በሁለተኛ ደረጃነት አጠናቃለች።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ