አዲስ አበባ —
ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በቅርቡ በዋስ የተፈቱትም አዲስ ክስ የተመሰረተባቸው እንደሆነም ታወቀ፡፡ የታሳሪ ቤተሰቦችና የአካባቢው ሕብረተሰብ በስጋት ላይ እንደሆነም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል፡፡
ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በቅርቡ በዋስ የተፈቱትም አዲስ ክስ የተመሰረተባቸው እንደሆነም ታወቀ፡፡ የታሳሪ ቤተሰቦችና የአካባቢው ሕብረተሰብ በስጋት ላይ እንደሆነም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል፡፡
ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ