No media source currently available
ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡