No media source currently available
በደቡብ ክልል ከኮንሶና ከአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት ጀርባ ከሁለት ዓመት በፊት መፈንቅለ መንግሥት ለማካሄድ ቤተ መንግሥት ድረስ ዘለቀዋል በሚል ከሃገር መከላከያ ሰራዊት የተቀነሱ አባላት መኖራቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።