በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ


በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00

በደቡብ ክልል ከኮንሶና ከአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት ጀርባ ከሁለት ዓመት በፊት መፈንቅለ መንግሥት ለማካሄድ ቤተ መንግሥት ድረስ ዘለቀዋል በሚል ከሃገር መከላከያ ሰራዊት የተቀነሱ አባላት መኖራቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG