በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን በተመለከተ መግለጫ


የታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን በተመለከተ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የአማራ ሴቶች ፌዴሬሽን ከ1 ወር ተኩል በፊት ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር ሸሽተው፣ ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ሳሉ የታገቱ ተማሪዎች የመታገት ዕርምጃ ከማኅበረሰቡ ወግና ሥርዓት ያፈነገጠ ድርጊት ነው ሲሉ አወገዘ። ፌዴሬሽኑ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ድርጊቱ የሚያንገበግ ንባ ቁጭት የሚፈጥር ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG