ዋሺንግተን ዲሲ —
“የዩናይትድ ስቴትስና የአፍሪካ ግንኙነት፣ የኦባማ ፕሬዚዳንትነት” በሚል ርእስ የጻፉት መጽሐፍ ምርቃት ባለፈው አርብ ማታ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረው ስነ ሥርአት ነው የተመረቀው።
መጽሐፉ ከሦስት መቶ ገጾች በላይ ሲሆን የኦባማ አስተዳደር ከሠሀራ በመለስ የአፍሪካ ሀገሮች ባለው ስትራቴጂ ላይ የተመሰረተ ነው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።