በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከጥቅምት 2 በኋላ የኬንያ ፓርላማን እናዘጋለን” - የኬንያ የሕግ ባለሞያዎች ማኅበር


የኬንያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዳኛ የሃገሩ ፕሬዚዳንት የኬንያን ፓርላማ እንዲበትኑ ያስተላለፉት ምክረ ሃሳብ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል። ትናንት የኬንያ የሕግ ባለሞያዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዳኛው የተላለፈው ጥሪ በሥራ ላይ ካልዋለ ማኅበራቸዉ የሃገሪቱ ፓርላማን በተቃውሞ ይቆጣጠረዋል ብለዋል።

የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደግሞ ጉዳዩ የሕግ ትርጉም ይፈልጋል ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

“ከጥቅምት 2 በኋላ የኬንያ ፓርላማን እናዘጋለን” - የኬንያ የሕግ ባለሞያዎች ማኅበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00


XS
SM
MD
LG