በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ሀገሮች ውስጥ የሚገኙ ሠራተኞች አግባብነት በሌለው ሁኔታ ይሠራሉ


ዛሬ ሚያዝያ 23 ወይም ሜይ 1 ዓለም አቀፍ የወዛደሮች ቀን፤ የብዙ አገሮች ሠራተኞች ያከብሩታል።

ዛሬ ሚያዝያ 23 ወይም ሜይ 1 ዓለም አቀፍ የወዛደሮች ቀን፤ የብዙ አገሮች ሠራተኞች ያከብሩታል።

ከሰሐራ በስተደቡብ ባሉ የአፍሪካ ሀገሮች ውስጥ የሚገኙ ሠራተኞች፣ ያለ ምንም የሥራ ውል፣ ያለ ምንም የሥራ ወይም ያገልግልሎት ዋስትና አግባብነት በሌለው ሁኔታ ነው የሚሠሩት ይላል ዓለማቀፉ የሥራ ድርጅት - አይኤልኦ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አፍሪካ ሀገሮች ውስጥ የሚገኙ ሠራተኞች አግባብነት በሌለው ሁኔታ ይሠራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG