በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጉዞ ዕገዳ ሕግ ኬንያ ውስጥ የፈጠረው ውዥንብር


ካኩማ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ
ካኩማ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ

የዩናይትድ ስቴትስ የጉዞ ዕገዳ ሕግ፣ ኬንያ ውስጥ ውዥንብር ፈጥሯል።

አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ፌዴራሉ ፍርድ ቤት ዳኛ ዕገዳው ላይ ማዕቀብ ቢጥሉም፣ ወደ አሜሪካ ሊጓዙ የተዘጋጁ የሶማልያና የሱዳን ስደተኞች ግን ወደ ካኩማ እና ዳዳብ መጠለያ ጣቢያዎች እንዲመለሱ ተደርገዋል።

ሌሎች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመምጣት በዝግጅት ላይ ያሉ ስደተኞችም በነገሩ እየተጨነቁ ናቸው፤ ይሁንና ተስፋ ባለመቁረጥ፣ ዕገዳው ይነሳል በሚል እምነት ላይ መሆናቸው ታውቋል።

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጉዞ ዕገዳ የወደፊት የጥገኝነት ማረፊያቸው ዩናይትድ ስቴትስ ከሆነ ካኩማ እና ዳዳብ በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ባሉ ስደተኞች ላይ አያሌ ጭንቀትና ውዥንብር መፍጠሩ እየተሰማ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጉዞ ዕገዳ ሕግ ኬንያ ውስጥ የፈጠረው ውዥንብር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG