በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ምርጫና የኢትዮጵያውን ስደተኞች ስጋት


kenya election
kenya election

ዛሬ ነሐሴ 2/2009 ዓ.ም የሚካሄደው አምስተኛው ፕሬዝዳንታዊ የኬንያ ምርጫ ውጥረት ናይሮቢ ለሚገኙ ስደተኞች ከፍተኛ የስጋት ምንጭ እንደሆነባቸው ተናገሩ። የተጋጋለው የቅድመ ምርጫ ሂደት እርስ በእርስ ግጭት ያመጣል እንዲህ ያለ ነገር ደግሞ ለዝርፊያ፣ለመታሰር እና ለአካል ጥቃት ያጋልጣል የሚል ከፍተኛ ስጋት እንዳሳደረባቸው ወደ ሦስተኛ ሀገር ለመሻገር በመጠባበቅ ላይ ያሉ ስደተኞች ገለጹ።

ቀድሞውንም ቢሆን ስጋት ላይ እንደነበሩ የገለጹልን ስደተኞቹ በአፍሪካ ምርጫ በሰላም አለማከናወን እንደባህል እየተቆጠረ ነው ብለዋል።

ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የኬንያ ምርጫና የኢትዮጵያውን ስደተኞች ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG