በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ምርጫና የኢትዮጵያውን ስደተኞች ስጋት


የኬንያ ምርጫና የኢትዮጵያውን ስደተኞች ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

ዛሬ ነሐሴ 2/2009 ዓ.ም የሚካሄደው አምስተኛው ፕሬዝዳንታዊ የኬንያ ምርጫ ውጥረት ናይሮቢ ለሚገኙ ስደተኞች ከፍተኛ የስጋት ምንጭ እንደሆነባቸው ተናገሩ። የተጋጋለው የቅድመ ምርጫ ሂደት እርስ በእርስ ግጭት ያመጣል እንዲህ ያለ ነገር ደግሞ ለዝርፊያ፣ለመታሰር እና ለአካል ጥቃት ያጋልጣል የሚል ከፍተኛ ስጋት እንዳሳደረባቸው ወደ ሦስተኛ ሀገር ለመሻገር በመጠባበቅ ላይ ያሉ ስደተኞች ገለጹ።

XS
SM
MD
LG