በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች”- ዓለምቀፍ ታዛቢዎች


ዓለምቀፍ ታዛቢዎች ኬንያ በብሔራዊ ደረጃ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች” ብለዋል።

ዓለምቀፍ ታዛቢዎች ኬንያ በብሔራዊ ደረጃ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች” ብለዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ በዛሬው ዕለት ይፋ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የምርጫ ውጤት ሊዘገይ እንደሚችል በኬንያ የሚገኙ ዘጋቢዎቻችን ጠቁመዋል።

ያለምአቀፍ ታዛቢዎቹን አስተያየት በተመለከተ -ላሪ ሩቬዣ ለአሜሪካ ድምፅ ከናይሮቢ ዘገባ ልኳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኬንያ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች”- ዓለምቀፍ ታዛቢዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG