በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች”- ዓለምቀፍ ታዛቢዎች

ዓለምቀፍ ታዛቢዎች ኬንያ በብሔራዊ ደረጃ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች” ብለዋል።

ዓለምቀፍ ታዛቢዎች ኬንያ በብሔራዊ ደረጃ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች” ብለዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ በዛሬው ዕለት ይፋ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የምርጫ ውጤት ሊዘገይ እንደሚችል በኬንያ የሚገኙ ዘጋቢዎቻችን ጠቁመዋል።

ያለምአቀፍ ታዛቢዎቹን አስተያየት በተመለከተ -ላሪ ሩቬዣ ለአሜሪካ ድምፅ ከናይሮቢ ዘገባ ልኳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኬንያ በአካሄደችው ምርጫ “የመለኪያውን ፈተና አልፋለች”- ዓለምቀፍ ታዛቢዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG