የኬንያ መራጮች ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ መንበረ ስልጣኑ ላይ መቆየት አለመቆየታቸውን በሚለየው በዛሬው ምርጫ፣ ከማለዳ ጀመረው ወጥተው ድምፃቸውን ሲሰጡ ውለዋል። የክፍለ ሀገር አስተዳዳሪዎችና የምክር ቤት ተወካዮቻቸውንም መርጠዋል።
የኬንያ ምርጫ
Previous slide
Next slide
ፕሬዚዳንቱ ከተቃዋሚ መሪው ከራይላ ኦዲንጋ ጋር በአራት ዓመት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የሚፎካከሩበት
ምርጫ እጅግ ተቀራራቢ እንደሚሆን ሲተነበይ ቆይቷል። ሁለቱም ዛሬ ድምፃቸውን ሲሰጡ
“እንደማሸንፍ እተማመናለሁ “ ብለዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ቀጥተኛ መገናኛ