በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት የናይሮቢ ሆቴሎች በኮሌራ በሽታ መቀስቀስ ተዘጉ

ሁለት ትላልቅ የናይሮቢ ሆቴሎች ከኮሌራ በሽታ መቀስቀስ በተያያዘ እንዲዘጉ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አዘዙ።

ሁለት ትላልቅ የናይሮቢ ሆቴሎች ከኮሌራ በሽታ መቀስቀስ በተያያዘ እንዲዘጉ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አዘዙ።

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩዋ ክሊዮፓ ማይሉ እንደገለፁት ሁለቱ ሆቴሎች ኮሌራ የታመሙ ሰዎች ተገኙ በተባለበት በከተማዋ የተካሄደ አንድ ዝግጅት ላይ ምግብ አቅርበው ነበር።

ራዪል ኦምቡር ከናይሮቢ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዙዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሁለት የናይሮቢ ሆቴሎች በኮሌራ በሽታ መቀስቀስ ተዘጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG