በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕግ ባለሞያዎች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት በናይሮቢ የተቃዉሞ ሰልፍ አካሄዱ

የኬንያ የሕግ ባለሞያዎች ማህበር ከተለያዩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ጋር በመሆን በናይሮቢ የተቃዉሞ ሰልፍ አካሄዱ። በተቃዉሞዉ ሰልፍ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ የህግ ባለሞያዎች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች የተሳተፉበት ሲሆን መንግስት በንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለዉን ግድያ ለማስቆም የበኩሉን መወጣት አልቻለም ሲሉ ተችተዋል።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG