ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ
በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ቢቻልም አሁንም የሞት መጠኑ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል። ይህንን ችግር ለማቃለል የተለያዩ ዘዴዎችን በመከተል ጥረት እየተደረገሲሆን "ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ" ጥቅም አሳይቷል በሚል በአራት ክልሎች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። የሃዋሳ ዮኒቨርስቲ ከጤና ጥበቃ ጋር በመቀናጀት በሦስት ወረዳዎች ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ሲሆን በወንዶገነት ደንና እርሻ ኮሌጅ የተዘጋጀውን የምክክር መድረክ ቃኝተናል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 09, 2021
እናትነት
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በሥልጣናቸው ግፊት የበዛባቸው ትረምፕ ስለ አመጹ ተናገሩ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና ገበያ - በአዲስ አበባ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫና ውጤቱ ዘሪያ ከዶ/ር ታዲዮስ በላይ ጋር የተደረገ ቆይታ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና በዓል - አምቦ
-
ጃንዩወሪ 07, 2021
የገና ገበያ - ድሬዳዋ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ