ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ
በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ቢቻልም አሁንም የሞት መጠኑ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል። ይህንን ችግር ለማቃለል የተለያዩ ዘዴዎችን በመከተል ጥረት እየተደረገሲሆን "ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ" ጥቅም አሳይቷል በሚል በአራት ክልሎች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። የሃዋሳ ዮኒቨርስቲ ከጤና ጥበቃ ጋር በመቀናጀት በሦስት ወረዳዎች ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ሲሆን በወንዶገነት ደንና እርሻ ኮሌጅ የተዘጋጀውን የምክክር መድረክ ቃኝተናል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ከ61 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች በጎርፍ እንደተፈናቀሉና እንደተጎዱ ክልሉ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በዐማራ ክልል በተስፋፋው ግጭት የንግድ እንቅስቃሴ እንደተዳከመ ነጋዴዎች ገለጹ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ለአቀረቡት ቅሬታ ምላሽ ያላገኙ ሠራተኞች “ጎዳና ላይ መውጣታችን ነው” ሲሉ አማረሩ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ክልል ከ30 በላይ ስደተኞች በረኀብ እና በደረሰባቸው ጥቃት እንደሞቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
የሎስ አንጀለስ ባለሥልጣናት ቤት አልባ ሰዎችን በሆቴሎች ለማሳረፍ አቅደዋል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ