ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ
በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ቢቻልም አሁንም የሞት መጠኑ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል። ይህንን ችግር ለማቃለል የተለያዩ ዘዴዎችን በመከተል ጥረት እየተደረገሲሆን "ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ" ጥቅም አሳይቷል በሚል በአራት ክልሎች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። የሃዋሳ ዮኒቨርስቲ ከጤና ጥበቃ ጋር በመቀናጀት በሦስት ወረዳዎች ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ሲሆን በወንዶገነት ደንና እርሻ ኮሌጅ የተዘጋጀውን የምክክር መድረክ ቃኝተናል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ