በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ


ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00

በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ቢቻልም አሁንም የሞት መጠኑ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል። ይህንን ችግር ለማቃለል የተለያዩ ዘዴዎችን በመከተል ጥረት እየተደረገሲሆን "ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ" ጥቅም አሳይቷል በሚል በአራት ክልሎች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። የሃዋሳ ዮኒቨርስቲ ከጤና ጥበቃ ጋር በመቀናጀት በሦስት ወረዳዎች ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ሲሆን በወንዶገነት ደንና እርሻ ኮሌጅ የተዘጋጀውን የምክክር መድረክ ቃኝተናል፡፡

XS
SM
MD
LG