ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ
በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ቢቻልም አሁንም የሞት መጠኑ ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል። ይህንን ችግር ለማቃለል የተለያዩ ዘዴዎችን በመከተል ጥረት እየተደረገሲሆን "ካንጋሮ የእናቶች እንክብካቤ" ጥቅም አሳይቷል በሚል በአራት ክልሎች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። የሃዋሳ ዮኒቨርስቲ ከጤና ጥበቃ ጋር በመቀናጀት በሦስት ወረዳዎች ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ሲሆን በወንዶገነት ደንና እርሻ ኮሌጅ የተዘጋጀውን የምክክር መድረክ ቃኝተናል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ መራጮችን ለማሳመን ስድስት ወራት አላቸው
-
ሜይ 07, 2024
"በዴሞክራሲ ላይ የተጋረጠው አደጋ ያሰጋናል" - አሜሪካውያን መራጮች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ በጉዞ ዕገዳ ጉዳይ
-
ሜይ 07, 2024
በኢትዮጵያ የቅድመ ክስ እስር ሁኔታ እንደሚያሳስበው ኮሚሽኑ ገለጸ
-
ሜይ 07, 2024
ቤት ንብረታቸውን ሸጠው ትምሕርት ቤት የገነቡት ወ/ሮ ሊድያ
-
ሜይ 07, 2024
በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ