በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቃሊቲ አዛዥ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዘዘ


የቃሊቲ አዛዥ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

በነ አቶ ጀዋር መሐመድ ህክምና ላይ ፍርድ ቤት ያሳለፈው ውሣኔ ያልተፈፀመበትን ምክንያት አዛዥ ቀርበው እንዲያስረዱ ታዝዘው የነበሩት የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ዛሬም ባለመቅረባቸው ከነገ በስተያ ሐሙስ፤ የካቲት 18/2013 ዓ.ም. ታስረው እንዲቀርቡ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዝዟል።

በሌላ በኩል የጠቅላይ አቃቤ ህግን ይግባኝ የተመለከተው ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የላንድማርክ ሆስፒታል የሀኪሞች ቡድን እነ አቶ ጀዋር መሐመድ ያሉበት ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሄዶ የህክም አገልግሎት እንዲሰጥ ወስኗል።
XS
SM
MD
LG