በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቃሊቲ አዛዥ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዘዘ


የቃሊቲ አዛዥ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

በነ አቶ ጀዋር መሐመድ ህክምና ላይ ፍርድ ቤት ያሳለፈው ውሣኔ ያልተፈፀመበትን ምክንያት አዛዥ ቀርበው እንዲያስረዱ ታዝዘው የነበሩት የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ዛሬም ባለመቅረባቸው ከነገ በስተያ ሐሙስ፤ የካቲት 18/2013 ዓ.ም. ታስረው እንዲቀርቡ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዝዟል።

XS
SM
MD
LG