በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያው ካኩማ ስደተኞች ካምፕ ህይወት ማለፉ ተገለፀ


ካኩማ
ካኩማ

በኬንያው ካኩማ ስደተኞች ካምፕ በደረሰው የፀጥታ ችግር የስደተኞች ህይወት ማለፉን ስደተኞች ተናገሩ፡፡

ሰሞኑን ኬንያ ካኩማ ስደተኞች መጠለያ በደረሰው የፀጥታ ችግር የሰው ህይወት ማለፉን ስደተኞች ተናገሩ። ችግሩ የተከሰተው ታጣቂዎች በስደተኞች ላይ ጉዳት በማድረሳቸው መሆኑን የአሜርካ ድምፅ ያነጋገራቸዉ ስደተኞች ገልፀዋል።

የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ በካምፑ የፀጥታ ችግር እንደነበር ገልጿል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኬንያው ካኩማ ስደተኞች ካምፕ ህይወት ማለፉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG