አዲስ አበባ —
የባለሙያ ምስክሮችም አቶ ዮናታን የሀገሪቱን ሕገ መንግሥት የጣሰ ድርጊት እንዳልፈጸመ ለፍርድ ቤቱ አስረዱ።
የፃፋቸው ፁሁፎችም በሕግ የተጣሉ ገደቦችን የተላለፉ አይደሉም ሲሉ ሙያዊ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፤ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡