በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊሙ ኮሳ ወረዳ ግድያና የሕዝብ ሥጋት


በደቡብ ምዕራብ ኦሮምያ ጂማ ዞን ውስጥ ባለችው ሊሙ አካባቢ በቅርቡ ግጭት ተፈጥሮ እንደነበር በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን ተዘግቧል።

ሕይወት መጥፋቱና ሰው መፈናቀሉም ተነግሯል።

እውነት ይሆን? አዲሱ አበበ ወደ አካባቢው ደውሎ አንድ የዚያው ነዋሪ የሆኑ የእምነት አባና አስተዳዳሪውን አነጋግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በሊሙ ኮሳ ወረዳ ግድያና የሕዝብ ሥጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG