Print
በጅማ ከተማ የህወሓትን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 26 ግለሰቦች ታሰሩ ሲሉ የከተማው ከንቲባ አስታወቁ።
ከንቲባው አቶ ትጃኒ ናስር ለእኩይ ተግባር የሚጠቀሙት የጦር መሳሪያዎችና ከ700 ሺ ብር በላይ የሚመነዘር የውጭ ሃገር ገንዘብም ተይዟል ብለዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
No media source currently available