በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጅማ ውስጥ ግለሰቦች በህገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ መያዛቸውን ከንቲባው አስታወቁ


በጅማ ከተማ የህወሓትን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 26 ግለሰቦች ታሰሩ ሲሉ የከተማው ከንቲባ አስታወቁ።

ከንቲባው አቶ ትጃኒ ናስር ለእኩይ ተግባር የሚጠቀሙት የጦር መሳሪያዎችና ከ700 ሺ ብር በላይ የሚመነዘር የውጭ ሃገር ገንዘብም ተይዟል ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

ጅማ ውስጥ ግለሰቦች በህገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ መያዛቸውን ከንቲባው አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00


XS
SM
MD
LG