ዋሽንግተን ዲሲ —
ኢትዮ ቴሌኮም ውስጥ የሒሳብ ሠራተኛ እንደነበርና ምንም በማያውቀው ወደ ማሰቃያ ቦታዎቹ ተወስዶ እንደተሰቃየ የሚናገረው ወጣት አሁን ከእስር ተለቆ ወደ ሥራው ከተመለሰ ሁለት ወር መቆጠሩን ይገልፃል። ከእስር በመለቀቁ ደስታ እደተሰማው ገልፆ ትልቁን ደስታውን ግን ከ “ፍትሕ” እንደሚጠብቅ ተናግሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።