በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአይቮሪ ኮስት ፕረዚደንት ድህነትን በግማሽ ለመቀነስ እንደሚጥሩ አስታወቁ


የአይቮሪ ኮስት ፕረዚደንት ድህነትን በግማሽ ለመቀነስ እንደሚጥሩ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00

ሰማንያ ሶስት ከመቶ ምርጫ በማሽነፍ ለሁለተኛ ግዜ ተመርጠው ስልጣናቸውን እንዲቀጥሉ የተመረጡት ፕረዚደንት አላሳን ዋታራ በወደፊት የስልጣናቸው ግዜ የሃገሪቱ ረሃብን በግማሽ ለመክፈልና ብሔራዊ መሰናኘትን ወይም መግባባትን ለማስፈን እንደሚጥሩ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG