No media source currently available
ሰማንያ ሶስት ከመቶ ምርጫ በማሽነፍ ለሁለተኛ ግዜ ተመርጠው ስልጣናቸውን እንዲቀጥሉ የተመረጡት ፕረዚደንት አላሳን ዋታራ በወደፊት የስልጣናቸው ግዜ የሃገሪቱ ረሃብን በግማሽ ለመክፈልና ብሔራዊ መሰናኘትን ወይም መግባባትን ለማስፈን እንደሚጥሩ ገልጸዋል።