በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እሥራኤል የሚገኙ አፍሪካውያን ስደተኞች


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

እሥራኤል በሺሕዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ስደተኞችን ከሀገሯ የማስወጣት እርምጃዎችን እየወሰደች መሆኗ ተሰማ።

እሥራኤል በሺሕዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ስደተኞችን ከሀገሯ የማስወጣት እርምጃዎችን እየወሰደች መሆኗ ተሰማ።

እሥራኤል፣ ሀገሯ ውስጥ ለሚገኙ ጥገኝነት ፈላጊዎች፣ ከሀገር መውጫ ትዕዛዝ መስጠት በመጀመሯ፤ ወደ 40ሺሕ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች የወደፊት ተስፋ የደበዘዘ መሆኑ እየተሰዋለ ነው።

ፍልሰተኞቹ $3,500 እና ወደ ሩዋንዳ የመመለሻ የአውሮፕላን ትኬት እየተሰጣቸው በ60 ቀናት ውስጥ መውጣት እንዳለባቸው፣ አለበለዚያ ግን ለእስር እንደሚዳረጉ ነው የተገለፀው።

አብዛኛዎቹ ፍልሰተኞች፣ በጦርነት ከደቀቁት ከኤርትራና ከሱዳን ሲሆኑ፣ ባለፉት አሥር ዓመታት በሕገ ወጥ መንገድ እሥራኤል የገቡ ናቸው ነው የተባለው። ወደ አፍሪካ መመለስ ጥሩ አማራጭ አለመሆኑን የሚናገሩት ብዙዎቹ ታዲያ፣ አነስተኛ ጉዳት ወይም አደጋ ያለበትን አማራጭ መውሰድ ይገደዳሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

እሥራኤል የሚገኙ አፍሪካውያን ስደተኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG