በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች ሀማስን ሠፈር መቱ


የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች ዛሬ የሀማስን ሠፈር መተዋል። ከጋዛ በተትኮሰ ሮኬት አንድ የሀይማኖት ትምህርት ቤት ላይ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ነው ጄቶቹ የምላሽ ዕርምጃ የወሰዱት ተብሏል።

የእስራኤል አየር ኃይል ባወጣው መግለጫ መሰረት ተዋጊ ጄቶችና አውሮፕላኖች በሀማስ ወታደራዊ ጊቢ ላይ ያሉትን የሽብር መሰረተ ልማቶች፣ የሀማስ የባህር ኃይል ወታደሮች ጊቢና በመላ ጋዛ ላይ ያሉት የሐማስ የሽብር ቦታዎች ዒላማ ተደርገዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG