አዲስ አበባ —
ግንኙነቱ ከ3 ሺሕ ዓመታት በፊት የተጀመረ መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሌላ 3ሺህ ዓመት አንጠብቅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል አገራቸው በአፍሪቃ ሕብረት የታዛቢነት ቦታ እንዲኖራት የአህጉሪቱን መሪዎች እየጠየቁ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው