እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ የምታካሂደውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በእስራኤል እና በሂዝቦላህ መካከል የሚካሄደው ከፍተኛ ውጊያም ተባብሷል። በነዚህ ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውንም የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሊንዳ ግራድስቴይን በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡
በሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው
- ቪኦኤ ዜና

እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ የምታካሂደውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በእስራኤል እና በሂዝቦላህ መካከል የሚካሄደው ከፍተኛ ውጊያም ተባብሷል። በነዚህ ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውንም የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሊንዳ ግራድስቴይን በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡
መድረክ / ፎረም