በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው


በደቡብ ሊባኖስ ከማርጃዩን በስተደቡብ በሚገኘው ክፋር ሩማን መንደር ከእስራኤል የአየር ድብደባ በኋላ ጭስ ይታያል፡፡
በደቡብ ሊባኖስ ከማርጃዩን በስተደቡብ በሚገኘው ክፋር ሩማን መንደር ከእስራኤል የአየር ድብደባ በኋላ ጭስ ይታያል፡፡
በሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ የምታካሂደውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በእስራኤል እና በሂዝቦላህ መካከል የሚካሄደው ከፍተኛ ውጊያም ተባብሷል። በነዚህ ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውንም የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሊንዳ ግራድስቴይን በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG