እስራኤል በጋዛ የተቀናጀ የምድር ማጥቃቷን እያስፋፋች ሲኾን፤ ትላንት ሰኞ እንዳስታወቀችው ደግሞ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ የሐማስ አሸባሪዎችን ገድላለች፡፡
የምድር ወረራው የተጠናከረው፣ በጋዛ ያለው ሰብአዊ ቀውስ እያየለ ባለበት ኹኔታ ውስጥ ነው።
የቪኦኤዋ ሊንዳ ግራድስታይን ከኢየሩሳሌም የላከችው ዘገባ ነው፡፡
እስራኤል በጋዛ የተቀናጀ የምድር ማጥቃቷን እያስፋፋች ሲኾን፤ ትላንት ሰኞ እንዳስታወቀችው ደግሞ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ የሐማስ አሸባሪዎችን ገድላለች፡፡
የምድር ወረራው የተጠናከረው፣ በጋዛ ያለው ሰብአዊ ቀውስ እያየለ ባለበት ኹኔታ ውስጥ ነው።
የቪኦኤዋ ሊንዳ ግራድስታይን ከኢየሩሳሌም የላከችው ዘገባ ነው፡፡
መድረክ / ፎረም