በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል


እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል

እስራኤል በአስቸኳይ ባወጣችው ደንብ መሠረት፣ አል ጃዚራ ከሀገር እንዲወጣ ታቅዷል። ይህም፣ ቀድሞውንም ችግር ላይ በወደቀው የዜና እና የመረጃ ሥራ ላይ ሳንሱርን ሊያስከትል ይችላል።

የእስራኤል-ሐማስ ጦርነት እየተፋፋመ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ሐሰተኛ ትረካ በመስፋፋቱ እርማት ለማድረግ ጋዜጠኞች እየጣሩ ይገኛሉ፡፡

የቪኦኤዋ ሮቢን ገስ ያጠናቀረችው ዘገባ ነው፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG