በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል


እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

እስራኤል በአስቸኳይ ባወጣችው ደንብ መሠረት፣ አል ጃዚራ ከሀገር እንዲወጣ ታቅዷል። ይህም፣ ቀድሞውንም ችግር ላይ በወደቀው የዜና እና የመረጃ ሥራ ላይ ሳንሱርን ሊያስከትል ይችላል።

የእስራኤል-ሐማስ ጦርነት እየተፋፋመ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ሐሰተኛ ትረካ በመስፋፋቱ እርማት ለማድረግ ጋዜጠኞች እየጣሩ ይገኛሉ፡፡

የቪኦኤዋ ሮቢን ገስ ያጠናቀረችው ዘገባ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG