የእስራኤል ሐማስ የተኩስ አቁም ስምምነት የቀጠለ ሲኾን፣ ዶናልድ ትረምፕ ባላፈው ሳምንት ጋዛን ስለመቆጣጠር የሰጡትን አስተያየት ለተቹ ወገኖች፣ የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ማይክ ዋልዝ ፕሬዝደንት ምላሽ ሰጥተዋል። የመካከለኛው ምስራቅ የእስራኤል ሐማስ የእርቅ ስምምነት፣ በእስረኞች ልውውጥ ታጋቾችን የማስለቀቅ ሌላ ስሌት አስገኝቷል። የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሌሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም