በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ሩቢዮ ተናገሩ


ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ሩቢዮ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

ሃማስ መደምሰስ እንዳለበር ሩቢዮ ተናገሩ

የዩናይትድ ስቴትስ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ተናገሩ። ሩቢዮ እስራኤሉ ጠቅላይ ምኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋራ በመኾን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሃማስ ተጽእኖ ነፃ የሆነች ጋዛን በተመለከተ ያላቸውን ራዕይ አስተጋብተዋል።

የቪኦኤዋ አራሽ አራባሳዲ ያሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG