እስራኤል ጋዛ ውስጥ በፍልስጥኤም ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት አድራጎት ፈፅማለች ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ወንጅሏታል። አምነስቲ ግጭት እየቀጠለ ባለበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነት ውንጀላ ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው።እስራኤል ክሱን አጥብቃ አጣጥላለች።
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
እስራኤል ጋዛ ውስጥ በፍልስጥኤም ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት አድራጎት ፈፅማለች ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ወንጅሏታል። አምነስቲ ግጭት እየቀጠለ ባለበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነት ውንጀላ ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው።እስራኤል ክሱን አጥብቃ አጣጥላለች።
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም