በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"አስራኤል በፍልስጥኤማዊያን ላይ የዘር ማጥፋት ፈፅማለች" አምነስቲ ኢንተርናሽናል 


መሀመድ ሹማን እስራኤል ጋዛ ሰርጥ ላይ ባደረሰችው የቦምብ ጥቃት የተገደለችውን የሴት ልጁን ማሳ አስከሬን ወደ ቀብር ሥፍራ እየወሰደ
መሀመድ ሹማን እስራኤል ጋዛ ሰርጥ ላይ ባደረሰችው የቦምብ ጥቃት የተገደለችውን የሴት ልጁን ማሳ አስከሬን ወደ ቀብር ሥፍራ እየወሰደ
"አስራኤል በፍልስጥኤማዊያን ላይ የዘር ማጥፋት ፈፅማለች" አምነስቲ ኢንተርናሽናል 
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

እስራኤል ጋዛ ውስጥ በፍልስጥኤም ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት አድራጎት ፈፅማለች ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ወንጅሏታል። አምነስቲ ግጭት እየቀጠለ ባለበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነት ውንጀላ ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው።እስራኤል ክሱን አጥብቃ አጣጥላለች።

ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG