በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል


በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል

እስራኤል፣ በምሥራቅ ኢየሩሳሌም የሕክምና ተቋማት የሚገኙ በርካታ ፍልስጥኤማውያን ሕሙማን፣ ሕክምናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዲመለሱ ኣዛለች፡፡

ትዕዛዙ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶችን ቅሬታ ሲያሥነሳ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም የሕሙማኑን ዝውውር አግዷል፡፡

ሊንዳ ግራድስቴን ከምሥራቅ ኢየሩሳሌም ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG