በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ የኅዳሴ ግድብን ጎበኙ


የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኤርትራው መሪ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ጉብኝት
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኤርትራው መሪ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ጉብኝት

ዘንድሮ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ የሚከናወነው ሥራ ወሳኝነት ያለው እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። የግድቡ ሥራ አሁን የሚገኝበት ደረጃ አመርቂ መሆኑንም ጠ/ሚ ዐቢይ ጠቁመዋል።

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኤርትራው መሪ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ጋር በሁለተኛው ቀን የሥራ ጉብኝታቸው፣ የታላቁን የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብንና የኮይሻን ወይንም የግቤ 4ን የኤሌክትሪክ የኃይል ማመንጫ ግድብ ሥራ ተመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ የኅዳሴ ግድብን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:30 0:00


XS
SM
MD
LG