በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአይኤስ መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሆምስ ውስጥ ሞቷል ተባለ

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሶሪያዋ ሆምስ ከተማ በአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ላይ ሞቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል።

የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሶሪያዋ ሆምስ ከተማ በአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ላይ ሞቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል።

የአይኤስ የዜና አውታር አል ናሺር የአልባግዳዲ ልጅ ሁዴይፋ አል ባድሪ ነው የተባለ የወጣት ልጅ ፎቶ አውጥቷል። ልጁ ሆምስ ውስጥ ከሩስያ እና ከሶሪያ መንግሥት ኃይሎች ጋር ሲዋጋ ሞቷል ብሏል።

የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሰራዊት ዘገባውን ኣንዳየው ገልፆ የአልባግዳዲ ልጅ መሆኑን ግን ከማረጋገጥ ተቆጥቧል።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG