በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዴሞክራትና ሪፐብሊካን ተቋማት ሪፖርት ስለ ኢትዮጵያው ምርጫ


ብሄራዊ ዴሞክራቲክ ኢንስትቲዩት እና የዓለም አቀፍ ሪፐብሊካን ኢንስትቲዩት ከፍተኛ ተወካዮች እኤአ ሰኔ 5 የሚካሄደውን መጭውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ አስመልከቶ፣ የቅድመ ምዘና ሪፖርት አውጥተዋል፡፡

የተቋማቱ ከፍተኛ ልኡካን ሪፖርቱን ያወጡት እኤኤ ከኤፕሪል 9 እስከ 26 ባደረጉት የድረ ገጽ ክትትልና ምዘና መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

ተቋማቱ ምርጫውን ለማካሄድ ሊወገዱ የሚገባቸው ስጋቶች መኖራቸው ገልጸው ተስፋ ሰጭ ሁኔታዎች መኖራቸውንም ጠቅሰዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የዴሞክራትና ሪፐብሊካን ተቋማት ሪፖርት ስለ ኢትዮጵያው ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00


XS
SM
MD
LG