በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሕንድና ኢራን ዘጠኝ አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ


Indian Prime Minister Narendra Modi, right, talks to Iranian President Hassan Rouhani, left, during a ceremonial reception at the Indian presidential palace in New Delhi, India, Feb. 17, 2018.
Indian Prime Minister Narendra Modi, right, talks to Iranian President Hassan Rouhani, left, during a ceremonial reception at the Indian presidential palace in New Delhi, India, Feb. 17, 2018.

ቁልፍ ናቸው የተባሉ እነዚህ ስምምነቶች ሕንድ ቻባኻር የሚባለውን የኢራን ወደብ አገልግሎት ለመጭዎቹ 18 ወራት በኪራይ እንድትይዝ የሚፈቅዱን ውል እንደሚያካትቱ ተዘግቧል፡፡

ቁልፍ ናቸው የተባሉ እነዚህ ስምምነቶች ሕንድ ቻባኻር የሚባለውን የኢራን ወደብ አገልግሎት ለመጭዎቹ 18 ወራት በኪራይ እንድትይዝ የሚፈቅዱን ውል እንደሚያካትቱ ተዘግቧል፡፡

ሕንድ ወደቡን የምታለማው ባላንጣዋን ፓኪስታንን ወደጎን በመተው የባሕር በር ለሌላቸው አፍጋኒስታንና ሌሎችም የማዕከላዊ እስያ ሃገሮች የንግድ መሥመር ለመክፈት እንደሆነ ታውቋል፡፡ ስምምነቶች የተፈረሙት የኢራን ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒ ሕንድን ለሦስት ቀናት እየጎበኙ ባሉበት ወቅት ነው፡፡

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG