በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለተፈናቃዮች ቅድሚያ እንደሚሰጡ ጌታቸው ረዳ ቃል ገቡ


ለተፈናቃዮች ቅድሚያ እንደሚሰጡ ጌታቸው ረዳ ቃል ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ተፈናቃዮችን ፈጥነው እንደሚመልሱ ጌታቸው ረዳ ቃል ገቡ

መቀሌ ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ ዛሬ፣ ረቡዕ በሰላማዊ ሰልፍ ጠይቀዋል።

ተፈናቃዮችን ለመመለስ የሚገባውን ያህል አለመሥራታቸውን ያመኑት የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ ይቅርታ ጠይቀዋል።

አስተዳደራቸው ለጉዳዩ ቅድሚያ እንደሚሰጥና ሰብአዊ እርዳታም ለማቅረብ ተግቶ እንደሚሠራ ፕሬዚዳንቱ ልሰልፈኞቹ ምላሽ ሲሰጡ ተናግረዋል።

በቀደሙት ቀናትም በሌሎችም የክልሉ ከተሞች ውስጥ ተመሳሳይ ሰልፎች መካሄዳቸውን ሪፖርተራችን ከመቀሌ ዘግቧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG