በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ይዞታ፣ በኢትዮጵያ ላይ የሚቀርቡ ውንጀላዎች እና የኢትዮጵያ ምላሽ


አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ
አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ

በተባበሩት መንግሥታት ከኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ጋር የተካሄደ ቃለ ምልልስ ነው።

በትግራይ ባለው የሰብዓዊ ይዞታ ዙሪያ በመንግሥታቱ ድርጅት ልዩ ልዩ ጽ/ቤቶች እና ሌሎች ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች የወጡ ዘገባዎችና መግለጫዎች መነሻ በማድረግ አሉላ ከአምባሳደር ታዬ ጋር ካደረገደው ሰፊ ቃለ ምልልስ የመጀመሪያውን ክፍል ይዞ ቀርቧል።

የውይይቱን ተከታታይ ክፍሎች ከዚህ ያድምጡ።

በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ይዞታ .. ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:47 0:00
በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ይዞታ - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:22:44 0:00



XS
SM
MD
LG