በአፍሪካ የምጣኔ ሀብት እንቅስቃሴ ካልተስፋፋና፤ በተለይ ጎረቤት ሀገሮች ድንበሮቻቸውን በስራና ለንግድ ክፍት ካላደረጉ፤ እድገታቸው ፈተና እንደሚገጥመውና፤ ወደ አውሮፓ የሚፈልሱ ሰዎች ቁጥርም እንደሚጨምር የዓለም ባንክ ፕሬዝደንት በዛሬውለት ገልጸዋል።
አመታዊ የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅት ጉባዔ በዋሽንግተን ዲሲ

1
አመታዊ የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅት ጉባዔ

2
የአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ሃላፊ ክሪስቲን ለጋርድ

3
የዓለም ባንክ ሃላፊ ጂም ዮንግ ኪም

4
የዓለም ባንክ ሃላፊ ጂም ዮንግ ኪም