በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ የዓለም አቀፍ የጨርቃ ጨርቅ አልባሳት ኢንዱስትሪና የቴክኒኖሎጂ አውደ-ርእይ ሊከፈት ነው


ያገር ልብስ የለበሱ ሴት ቁጭ ብለው

የዓለም አቀፍ የጨርቃ ጭርቅ አልባሳት ኢንዱስትሪና የቴክኒኖሎጂ አውደ-ርእይ በአዲስ አበባ እንደሚከፈት ታወቀ።

ኦሪጅን አፍሪቃ 2015 (Origin Africa 2015) በሚል ስያሜ በመጪው ሳምንት አጋማሽ ላይ አዲስ አበባ አንድ ግዙፍ ዓለም አቀፍ የጨርቃ ጭርቅ አልባሳት ኢንዱስትሪና የቴክኒኖሎጂ አውደ-ርእይ እንደሚከፈት ታወቀ። በአውደ ርእዩ 180 አለም አቀፍ ፈብራኪዎችና ላኪዎች ከተለያዩ አህጉራት እንደሚሳተፉም ይጠበቃል። አዘጋጆቹ ኢትዮጵያ በዚህ አውደ-ርዕይ በብዙ አቅጣጫ ትጠቀማለች ይላሉ።

የአዲስ አበባው ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ የላከው ዘገባ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ።

በአዲስ አበባ የዓለም አቀፍ የጨርቃ ጨርቅ አልባሳት ኢንዱስትሪና የቴክኒኖሎጂ አውደ-ርእይ ሊከፈት ነው /ርዝመት - 5ደ15ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

XS
SM
MD
LG