በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ለተፈናቀሉ ድጋፍ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ የጋራ መግለጫ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ የጋራ መግለጫ

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የበኩላቸውን እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቀዋል፡፡

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የበኩላቸውን እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቀዋል፡፡

በድርቅና በዝናብ እጥረት ምክንያት አስቸጋሪ የነበረው የዜጎች ኑሮ፣ በግጭቱ ምክንያት ይበልጥ ተወሳስቧል ሲሉ የዓለምቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የኢትዮጵያ ተጠሪ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ለተፈናቀሉ ድጋፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG