በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃይማኖት ተቋማት ለመንግስትና ለህዝቡ ማሳሰቢያ ሰጡ


የሃይማኖት አባቶች
የሃይማኖት አባቶች

ማንኛውም ክፍል ከምንም ነገር በላይ ለሰው ህይዎት ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ  የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።

ማንኛውም ክፍል ከምንም ነገር በላይ ለሰው ህይዎት ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።

ጉባኤው በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው የአቋም መግልጫ፣ ከሁሉም በላይ ሃላፊነት ያለበት መንግስት በመሆኑ በአርቆ አስተዋይነትና በአባታዊ መንፈስ ተገቢውን ሁሉ እንዲያደርግ ጠይቋል።

ህዝቡም ከጥላቻ፣ ከአድማና ከሁከት እንዲርቅና ጥያቄውን በሰላማዊ መንድ እንዲያቀርብ ጥሪ አስተላልፈዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሃይማኖት ተቋማት ለመንግስትና ለህዝቡ ማሳሰቢያ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

XS
SM
MD
LG